ኢትዮጵያ ውስጥ የላቀ ጣዕም ያለውን የቡና ዓይነት የሚለይ ውድድር ተካሄደ

በዘንድሮው ውድድር ከ1ሺ በላይ የቡና ናሙናዎች ቀርበዋል

ከሰሞኑ ከመላው ኢትዮጵያ የተላኩ የቡና ናሙናዎች አዲስ አበባ ላይ መዓዛቸው ሲለካ፣ ጣዕማቸው ሲወዳደር ሰንብቷል።ይህ Cup of excellence የተሰኘ የላቀ ጣዕም ያላቸውን የቡና ዐይነቶች የማወዳደር መርሃ-ግብር ልዩ ጣዕም ያላቸውን ቡናዎች የማስተዋወቅ፣ የተሻለ ገበያ ዕድል እንዲያገኙ ማገዝ ዓላማው እንደሆነ አስተባባሪው ተቋም ይፋ አድርጓል።

ሀብታሙ ስዩም ውድድሩን የማስተባበር ኃላፊነት ከተሰጣት ቅድስት ሙሉጌታ ጋር ያደረገውን ምጥን ቆይታ ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ጥቂት በኢትዮጵያ የላቀ ጣዕም ያለውን ቡና ይለያል ስለተባለው ውድድር