በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንደምን ይመጣል?
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ እና የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሱራፌል “በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንደምን ይመጣል?” በሚል ርዕስ ላይ ከአሜሪካ ድምፅ ባልደረባ ትዝታ በላቸው ጋር ተወያይተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5