ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቱርክ ላይ ማዕቀብ ሊጣልባት ይችላል እያሉ ነው

  • ቆንጂት ታዬ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ሰሜን ሶሪያ ውስጥ የሚዋጉትን ኩርዶች ሲረዱ የነበሩትን አሜሪካውያን ወታደሮች በማስወጣታቸው ሲነቀፉ ሰንብተዋል ። አሁን ደግሞ በአካባቢው ወታደራዊ ዘመቻዋን እያፋፋመች ባለችው በቱርክ ላይ ማዕቀብ ሊጣልባት ይችላል ለዚያም ዝግጅት ተደርጉዋል እያሉ ናቸው።
በቱርክ የሚደገፉት ሚሊሽያዎች በኩርድ ሲቪሎች ላይ የሚፈጽሙት ግድያ ዋሽንግተን ውስጥ ስጋቱን አባብሶታል። የሜሪካ ድምጹ ማይክ ኦ ሰሊቫን የጠናቀረው ዘገባ ዝርዝሩን ይዙዋል ። ቆንጅት ታየ ታቀርበዋለች።