በመሬት መንሸራተት 23 ሰዎች ሞቱ
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ክልል ኮንታ ልዩ ወረዳ ጥቅምት 2/2012 ዓ.ም ከለሊቱ ዐስር ሰዓት አከባቢ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ23 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የልዩ ወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5