ድምጽ ባልደራስ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ ጠራ ኦክቶበር 11, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የአዲስ አበባ ባለደራ ምክር ቤት መሆኑን የሚናገረው ቡድን በስድስት ነጥቦች ዙሪያ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ ጠራ።