አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ በአዲስ ጎዳና - የጋቢና እንግዳ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ወጣቶች የልመናና የተረጂነት መንፈስ እንዳይኖራቸውና ትምሕርት ላይ እንዲያተኩሩ የሚያደርግ መርሃ ግበር ቀርፆ ትምሕርት ቤት ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።