መተማ የተያዙት ጭነቶች ሕጋዊ ናቸው ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

የመተማ ዮሃንስ አካባቢ የመከላከያ አዣዥ ሳያውቅ ጥይት ጭነው ወደ ሱዳን ሊሻገሩ የነበሩና “የሠራዊቱ ንብረት ናቸው” የተባሉ አምስት የጭነት ተሽከርካሪዎች በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የተመረቱና በሕጋዊ ሰነድ የተሸጡ መሆናቸውን የኮርፖሬሽኑ ዳይሬክተር ብርጋዴር ጀነራል አሕመድ ሐምዛ ገለፁ።