የኤርትራ ወጣቶች - በበጎፈቃደኝነት

Your browser doesn’t support HTML5

በኤርትራ የሚገኙ የሁለተኛ ደረጃና የቴክኒክና ሞያ ተማሪዎች ትምሕርት በተዘጋበት የእረፍት ጊዜያቸው በበጎ ፈቃድ ሥራ ላይ ተሰማርተው እንደሚገኙ ገለፁ።