በዮናይትድ ስትቴትስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት-ለፊት ትዕይነተ-ህዝብ ተደረገ
Your browser doesn’t support HTML5
ዛሬ በዋሺንግተን ዲሲ ከተማ፣ ከኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት ለፊት፣የኢትዮጵያ መንግስት ላይ ትኩረት ያደረጉ የተቃውሞ እና የድጋፍ ሰልፎች ተከናውነዋል፡፡በዚያ ካገኘናቸው ተሳታፊዎች መካከል የተወሰኑትን ሀሳብ አድምጠናል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5