በቁልቢና ጨለንቆ ተጠርጥረው ተይዘው የነበሩ ተለቀቁ
Your browser doesn’t support HTML5
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን በገንዘብ ትረዳላችሁ በሚል ተጠርጥረው ታስረው የነበሩ 56ቱም ተጠርጣሪዎች ከ10 ቀን ቆይታ በኋላ የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ከእስር ተለቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5