የእንግሊዝ አምባሳደርና ፕሬዚዳንት ትረምፕ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ የእንግሊዝ አምባሳደር ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ “እርባና ቢስ”፣ “በራስ መተማመን የጎደላቸው” እና “ብቃት የሌላቸው”፤ አስተዳደራቸውም “በተለየ ሁኔታ የተመሣቀለ” እንደሆነ በመግለፅ ማዋደቃቸው ይፋ ከወጣ በኋላ ከአምባሳደሩ ጋር “ከእንግዲህ እንደማይሠሩ” ፕሬዚዳንቱ አስታውቀዋል።