በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በተነሣ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ በተነሣ ግጭት የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ግጭቱ የተካሄደባት በማንዱራ ወረዳ የገነተ ማርያም ቀበሌ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5