“ተቀምጠው የሰቀሉትን ቆሞ ማውረድ የሚቸግርበት ጊዜ እንዳይመጣ ሁሉም ሊጠነቀቅ ይገባል” ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

“ተቀምጠው የሰቀሉትን ቆሞ ማውረድ የሚቸግርበት ጊዜ እንዳይመጣ ሁሉም ሊጠነቀቅ ይገባል” ሲሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በሰሞኑ የሃገሪቱ ሁኔታ ላይ ዛሬ ለፓርለማው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት አሳሰቡ።