በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ
Your browser doesn’t support HTML5
ፖሊስ፣ ሰሞኑን “ተሞክሯል” ከተባለው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ፣ “በሽብርተኛነት ጠርጥሬያቸዋለሁ” ያላቸውን ሥድስት ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት አቀረበ፣ የ28 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠውም ጠየቀ።
Your browser doesn’t support HTML5