ድምጽ በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ ጁን 26, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ፖሊስ፣ ሰሞኑን “ተሞክሯል” ከተባለው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ፣ “በሽብርተኛነት ጠርጥሬያቸዋለሁ” ያላቸውን ሥድስት ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት አቀረበ፣ የ28 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠውም ጠየቀ።