ቆይታ ከአብን ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ጋር

Your browser doesn’t support HTML5

"አሁን የተከተለውን ችግር ተከትሎ የሚናፈስ ሰፊ የሽብር ወሬ አለ። እነዚህን ለማሸበርና ለማወናበድ የሚነሱ የሽብር ወሬዎችን ንቆ አካባቢውን ነቅቶ መጠበቅ መቻል አለበት። አብንም በዚህ ችግር ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ያለው በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት ነው።”ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ ሊቀመንበር