"የዛሬዋ ኢትዮጵያ፣ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረችው የበለጠ ተስፋ ያላት ነች" - ኒኮላስ ባርኔት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የዛሬዋ ኢትዮጵያ፣ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረችው የበለጠ ተስፋ ያላት ነች ሲሉ፣ ተሰናባቹ የአሜሪካ ኤምበሲ ቃል-አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት ተናገሩ።