በትግራይ ክልል እና በአዲስ አበባ የኮሌራ በሽታ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል የኮሌራ በሽታ ከግንቦት 25 / 2011 ዓ.ም ጀምሮ 13 ሰዎች እንደተያዙ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።