ድምጽ የኢትዮጵያ የብሄራዊ ዕርቅ ኮሚሽን አባላት በኬንያ ጁን 13, 2019 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ የብሄራዊ ዕርቅ ኮሚሽን አባላት ኬንያ ውስጥ ሥልጠና ላይ ናቸው። ቡድኑ ዛሬ ከኬንያ ተቀናቃኝ ፓርቲ መሪ ራይላ ኦዲንጋ ጋር ተገናኝተዋል።