ነቀምቴ አንድ ሆቴል ላይ በተጣለ የእጅ ቦምብ የሰው ሕይወት አለፈ

Your browser doesn’t support HTML5

ነቀምቴ ከተማ ውስጥ ትናንት ምሽት በአንድ ሆቴል ላይ በተጣለ የእጅ ቦምብ አደጋ አንድ ሰው ተገድሏል፤ ዘጠኝ ሰው መቁሰሉ ተነግሯል።