በምዕራብ ጉጂና በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ ግጭት ዕረቀ ሰላም ተበጀለት
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራብ ጉጂና በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ አዋሳኝ አከባቢዎች ለሦስት ዓመታት የዘለቀው ግጭትና ጥቃት ትናንት በወረደ ዕርቀ ሰላም እልባት ተበጅቶለታል ተብሏል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5