የኮሌራ ሥጋት በምዕራብ ሐረርጌ
Your browser doesn’t support HTML5
ኮሌራ ከተከሰተባቸው አካባቢዎች አንዱ በሆነው የምዕራብ ሐረርጌ ዞን እስከ ትናንት፣ ማክሰኞ 244 ለኮሌራ የተጋለጡ ሕሙማንን መለየታቸውን የዞኑ ጤና ጥበቃ ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አህመዲን መሀመድ በተለይ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5