ድምጽ ቲቦር ናዥ ወደ ሱዳን ሊጓዙ ነው ጁን 11, 2019 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛው ዲፕሎማት ቲቦር ናዥ በዚህ ሳምንት ብጥብጥ ላይ ወደምትገኘው ወደ ሱዳን እንደሚጓዙ ተገልጿል።