ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ፍትህ ስርዓት ማሻሻያ ውጥን

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ በውጭ ሀገራት ከሚገኙ የህግ ባለሙያዎችና ሙሁራን ጋር በመከሩበት በዚህ መድረክ ላይ የኢትዮጵያን የፍትህ ስርዓት የፈተኑ ችግሮች ፣ወደ መፍትሄ አድራሽ ሀሳቦች፣ እንዲሁም የዘመነ ስርዓት አላቸው የሚባሉ ሀገራት ልምዶች ተጋርተዋል፡፡