የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋን አድራሻ ለማወቅ ትብብር ሊጠየቅ ነው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋን አድራሻ ማወቅ ሰለተሣነው የፍርድ ቤት መጥሪያ ማድረስ እንዳልቻለ ለችሎት ያሳወቀው ፌደራል ፖሊስ ለትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትብብር ትዕዛዝ እንዲፃፍለት ጠይቋል።