የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋን አድራሻ ለማወቅ ትብብር ሊጠየቅ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋን አድራሻ ማወቅ ሰለተሣነው የፍርድ ቤት መጥሪያ ማድረስ እንዳልቻለ ለችሎት ያሳወቀው ፌደራል ፖሊስ ለትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትብብር ትዕዛዝ እንዲፃፍለት ጠይቋል።
Your browser doesn’t support HTML5