በጠ/ሚ ዐብይና ለድጋፍ በወጣው ህዝብ የቦምብ ጥቃት ፈፅመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ሁኔታ
Your browser doesn’t support HTML5
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ለድጋፍ መስቀል አደባባይ በወጣው ህዝብ ላይ የቦምብ ጥቃት ፈፅመዋል በማለት ዐቃቤ ሕግ ክስ የመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች እንዲከላከሉ ተወሰነባቸው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5