የባህል አውደ ትዕይንት በደቡብ ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

"ኢትዮጵያውያን ዓለም የመሰከረላቸው እንደ ጥበብ ሻማ ሕብር ባጌጠ ባህላዊ ማንነት የተሳሰርን፣ በፍቅር አብረን የኖርን ሕዝቦች ነን" ብለዋል፤ የኢትዮጵያ ባህልና ቱሪዝም ሚንስትር ሂሩት ካሳ፡፡