በኢትዮጵያ የኮሌራ ወረርሽኝ ተከሰተ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ አራት ክልሎች ትግራይ፣ ኦሮሚያ፣ ሱማሌና አማራ እንዲሁም አዲስ አበባ፣ የኮሌራ ወረርሽኝ መከሰቱን የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታወቀ።