ከጉጂ ዞኖችና ከአማሮ ቀበሌያት የተፈናቀሉ ዜጎች ሁኔታ
Your browser doesn’t support HTML5
25ሺህ ለሚደርሱ ከጉጂ ዞኖችና ከአማሮ ቀበሌያት ለተፈናቀሉ ዜጎች፣ የተለያዩ አካላት የግል ጥረት በማድረግ ዕርዳታ እያደረጉላቸው መሆኑን ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ተጎጂዎች ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5