ድምጽ ከጉጂ ዞኖችና ከአማሮ ቀበሌያት የተፈናቀሉ ዜጎች ሁኔታ ሜይ 30, 2019 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 25ሺህ ለሚደርሱ ከጉጂ ዞኖችና ከአማሮ ቀበሌያት ለተፈናቀሉ ዜጎች፣ የተለያዩ አካላት የግል ጥረት በማድረግ ዕርዳታ እያደረጉላቸው መሆኑን ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ተጎጂዎች ተናገሩ፡፡