ድምጽ የእነ አቶ በረከት ስምዖን ጉዳይ ሜይ 30, 2019 አስቴር ምስጋናው Your browser doesn’t support HTML5 የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዐቃቢ ህግ በእነ አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ላይ ያቀረባቸውን የቃል ምስክሮች ከትናንት ጀምሮ ማዳመጥ ጀመረ።