በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ግጭት
Your browser doesn’t support HTML5
በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ሰሞኑን ከተከሰተው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ፣ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ብቻ ግቢውን ለቀው ወደ አዲስ አበባ ሂደዋል ሲሉ አንዳንድ ተማሪዎች ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5