በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ

Your browser doesn’t support HTML5

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ካለፈው ዓርብ ጀምሮ በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የአንድ ተማሪ ሕይወት መጥፋቱ ተገለፀ።