በምዕራብ ወለጋ በማዕድን ጥናት ላይ የሚሰሩ ሰዎችን በመግደል የተጠረጠሩ ተያዙ

Your browser doesn’t support HTML5

የምዕራብ ወለጋ ዞን ፀጥታና ደኅንነት ፅህፈት ቤት ከሁለት ወራት በፊት በነጆ ወረዳ በማዕድን ጥናት ላይ የሚሰሩ አምስት ሰዎችን በመግደል የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦችን ቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ፡፡