በዋግ ኽምራ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች መንግሥት ትኩረት አልሰጠነም አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በተቀሰቀሱ ግጭቶችና አለመረጋጋት ወደ ዋግ ኽምራ አስተዳደር ዞን ጋዝ ጊብላ ወረዳ የመጡ ተፈናቃዮች ያለምንም ዕርዳት መቆየታቸውን እየተናገሩ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5