ድምጽ በጉጂና ጌዴዖ ዞኖች በወንጀል የተጠረጠሩ ተያዙ ሜይ 23, 2019 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 በጉጂና ጌዴዖ ዞኖች ዜጎችን በማፈናቀል፣ ንብረት በማውደምና በመግደል የተጠረጠሩ ከ270 በላይ ተጠሪጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢፌዲሪ ሠላም ሚኒስቴር ገልጿል፡፡