በጉጂና ጌዴዖ ዞኖች በወንጀል የተጠረጠሩ ተያዙ
Your browser doesn’t support HTML5
በጉጂና ጌዴዖ ዞኖች ዜጎችን በማፈናቀል፣ ንብረት በማውደምና በመግደል የተጠረጠሩ ከ270 በላይ ተጠሪጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢፌዲሪ ሠላም ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5