ድምጽ የሐረር ኮንዶሚኒዬም ቤቶች ለባለቤቶቻቸው ተመለሱ ሜይ 21, 2019 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 ላለፉት 4 ወራት ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች የኮንዶሚኒዬም ቤታቸው ተወስዶባቸው የነበሩ የሀረር ገልመሺራ ነዋሪዎች ቤቶቻቸው ተመልሰውላቸዋል፡፡