የሐረር ኮንዶሚኒዬም ቤቶች ለባለቤቶቻቸው ተመለሱ
Your browser doesn’t support HTML5
ላለፉት 4 ወራት ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች የኮንዶሚኒዬም ቤታቸው ተወስዶባቸው የነበሩ የሀረር ገልመሺራ ነዋሪዎች ቤቶቻቸው ተመልሰውላቸዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5