በምሥራቅ ጉጂ ጎሮ ዶላ ወረዳ ግጭት የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ

Your browser doesn’t support HTML5

ትናንት በምሥራቅ ጉጂ ጎሮ ዶላ ወረዳ በተፈጠረዉ የፀጥታ ችግር አንድ የመከላከያ ኃይልን ጨምሮ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።