ለጌዴዖ ተፈናቃዮች ድጋፍ

Your browser doesn’t support HTML5

"ከአሁን በኋላ ከእናንተ የሚጠብቀው ጥያቄ ተፈናቅልናል ዕርዳታ አቅረቡልን ሳይሆን ባለንበት አካባቢ ውሃ አስገቡልን፣ ትምህርት ቤት አስገንቡልን የሚል መሆን አለበት" ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት ዳይሬክተርና አክቲቪስት ታማኝ በየነ፡፡