ድምጽ የወላይታ ተወላጆች በሶዶ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ ሜይ 17, 2019 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በወላይታ ተወላጆች ላይ በማንነታቸው ምክንያት “ይፈፀማል” የሚሉትን ጥቃት የሚቃወምና መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ሶዶ ከተማ ላይ ተካሂዷል።