የአማራ ክልል ተወላጅ ተማሪዎች በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
Your browser doesn’t support HTML5
"በማንነታችን ጥቃት እየደረሰብን ነው" ያሉ የተወሰኑ የአማራ ክልል ተወላጅ ተማሪዎች፣ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ መፍትሔ ሊሰጠን አልቻለም ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5