በሙስና ወንጀል ክስ የመሰረተባቸው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ዓቃቤ ሕግ በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ የመሰረተባቸው የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት ኤጀንሲ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ፡፡