ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በኬንያ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ ኬንያን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም ወቅት ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር የሁለቱ ሀገሮች ግንኙነት ላይ ተማክረዋል።