የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ
Your browser doesn’t support HTML5
በመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ በአልባሳት ምርት ሥራ የተሰማራ ኩባንያ እስካሁን ሥራ በጀመረ አጭር ጊዜ ውስጥ መጠኑ ከ200 ሺህ በላይ የሚገመት የአልባሳት ምርት በሁለት ዙር ለውጭ ሀገር ገበያ መላኩን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5