ድምጽ “በእናቴ ስም ልጠራ”፤ ቆይታ የእናታቸውን ስም በመጠሪያቸው ከአካተቱ የኪነ-ጥበብ ሰዎች ጋር ሜይ 11, 2019 ሀብታሙ ስዩም Your browser doesn’t support HTML5 ከተለምዶ ወጣ ባለ መልኩ በመጠሪያ ስማቸው ላይ የእናታቸውን ስም የሚያካትቱ ኢትዮጵያዊያን እየተበራከቱ ነው፡፡ ከዚህ ዑደት ፊታውራሪዎች መካከል የኪነ-ጥበብ ሰዎች ይገኙበታል፡፡