ድምጽ ኦዲፒ "የወንድማማችነት የውይይት መድረክ" ውጤታማ ነበር አለ ሜይ 10, 2019 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ደረጃዎች ሲካሄድ የቆየው የብሔር ብሔረሰብ “የወንድማማችነት የውይይት መድረክ” ውጤታማ እንደ ነበር የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማዕከላዊ ጽሕፍት ቤት አስታወቀ።