ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተፋናቀሉ ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ቁጥራቸው ወደ አንድ ሚሊዩን የሚጠጉ ዜጎች ወደ የቀያቸው መመለሳቸውን የጠ/ሚ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡
መንግሥት ተፋናቃዮቹን መመለስ የጀመረው በቀድሞ የመኖሪያ አካባቢያቸው የነበረው የፀጥታ ሥጋት ለመወገዱ እርግጠኛ በመሆኑ ነው ሲሉ የጠ/ሚ ጽ/ቤት ቃል አቀባይ ቢል ለኔ ሥዩም ተናግረዋል፡፡