በአሰላ ግጭት የሰው ሕይወት አለፈ

Your browser doesn’t support HTML5

በአሰላ ከተማ ትናንት፣ ረቡዕ በተፈጠረ ግጭት የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ፣ ከሃያ በላይ መቁሰላቸውን የከተማዪቱ ፖሊስ አስታውቋል።