"ምርጫ ቦርድ 'ምርጫ' የማራዘም ሥልጣን የለውም" - ወ/ት ሶሊያና ሽመልስ
Your browser doesn’t support HTML5
በመጭው ዓመት ሊደረግ የታቀደውን ጠቅላላ ምርጫ ጊዜ ፤ መራዘምም ሆነ አለመራዘም በተመለከተ ለማንም መግለጫ ሰጥቶ እንደማያውቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5