አራት የመከላከያ ሠራዊት አባላት ታሰሩ
Your browser doesn’t support HTML5
"በወንጀል የተጠረጠሩና በሕግ የሚፈለጉ ሰዎችን ለማሸሽ ሞክረዋል" የተባሉ አራት የመከላከያ ሠራዊት አባላት በምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በቁጥጥር ሥር ውለው - ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑ ተገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5