በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ዳንጉር ወረዳና አማራ ክልል ጃዊ ወረዳ የተፈጸሙ ግድያዎች

Your browser doesn’t support HTML5

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ዳንጉር ወረዳና አማራ ክልል ጃዊ ወረዳ የተፈጸሙ ግድያዎችን የሚያጣራ አጣሪ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ መግባቱን የክልሎቹ ባለሥልጣኖች አስታወቁ።