የቡርቃ ዝምታ

Your browser doesn’t support HTML5

ከትላንት በአርሲ አሰላ በተካሄደ ሕዝባዊ ውይይት ላይ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ ባለፈው ዕሁድ በኦሮሞ፣ አማራ ስብሰባ ወቅት "የቡርቃ ዝምታ" ስላተባለው መጽሐፍ ባሰሙት ንግግር ላይ ይቅርታ ሊደረግላቸው ይገባል ተብሏል፡፡